የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ኅዳር 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ማክሰኞ


Listen Later

-የሩስያ እና የዩክሬን ባለስልጣናት ከፍተኛ የሆነ ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት መፈጸማቸውን በየበኩላቸዉ ገለፁ። ሩስያ መዲና ኪይቭ ላይ የድሮን ጥቃት አድርሳለች።
-የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ከገዢው የብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመዋሃድ የሚያስችለውን ውሳኔ አሳለፈ።
-አፋር ክልል የፈነዳዉ እሳተ ገሞራ የሚተፋዉ አመድ በሕንድ የሚደረግን የአዉሮፕላን በረራን አቋረጠ።
-የትራምፕ አስተዳደር ዩናይትድ ስቴትስ ወደ 235,000 የሚሆኑ ስደተኞችን የመኖርያ ፈቃድና ሁኔታቸዉን ሊፈትሽ መሆኑ ተሰማ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW