የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ኅዳር 16 ቀን ቀን 2017 ዓ.ም


Listen Later

አርስተ ዜና
--«G7» ሰባቱ በኢንዱስትሪ የበለፀጉት አገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በመካከለኛዉ ምስራቅና በሩስያ ዩክሬይን ቀዉስ ጉዳይ ላይ ለመምከር የሁለት ቀን ስብሰባ ጣልያን ዉስጥ ጀመሩ። ሚኒስትሮቹ በእስራኤል ባለስልጣናትና በሃማዝ ወታደራዊ አዛዥ ላይ የተላለፈዉ የእስር ማዘዣም የመወያያ ርዕሳቸዉ ነዉ።--“ፅንፈኛና ሽብርተኛ” ያላቸው አካላት ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ፈጸሙት ያለውን ግድያ፤ የአማራ ከልል መንግሥት አወገዘ፡፡ ያም ሆኖ፤ የሰሞኑን ግድያ በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ በተለያዩ ወገኖች ጥሪ እየቀረበ ነው። -- ቀሲስ በላይ መኮንን ዛሬ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማት ጀመሩ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW