የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ኅዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም ሰኞ


Listen Later

DW Amharic የሳዑዲ አረቢያዉ ልዑል ማሐመድ ቢን ሰልማን በጋዛ እና በሊባኖስ አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጠየቁ። ቢን ሳልማን ጥሪዉን ያቀረቡት በሳውዲ አረቢያ ሪያድ በአረብ ሊግና በእስልምና ትብብር ድርጅት የጋራ ጉባዔ ላይ ነው።//በኤርትራ ፍርድ ከ 23 ዓመታት በላይ የታሰረዉ ትዉልደ ኤርትራዊዉ ዳዊት ይህሳቅ፤ ለሃሳብ ነጻነት ላደረገዉ ትግል የስዊድንን የመብት ከፍተኛ ሽልማት አገኘ።// ራስ ገዝዋ ሶማሌላንድ የፊታችን ረቡዕ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንደምታካሂድ ተነገረ።// ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከጀርመን ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ጋር በአውሮጳ "ሰላምን በመመለስ" ጉዳይ ላይ ተነጋገሩ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW