የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ኅዳር 22 ቀን 2018 ሰኞ


Listen Later

-በአሜሪካና በዩክሬን መካከል ፍሎሪዳ በተካሄደዉ ውይይት ተስፋ እንዳላቸዉ ትራምፕ ገለፁ።-በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ባቲ ወረዳ ላለፉት ሦስት ተከታታይ ዓመታት መፍትሔ አጥቶ የዘለቀዉ ግጭት በሽምግልና ስርአት መቋጨቱ ተነገረ።-ደቡባዊ ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የማርበርግ ቫይረስ የስምንት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።-ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሚቀጥለዉ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ደቡብ አፍሪቃ አትጋበዝም ማለታቸዉን ራማፎሳ ውድቅ አደረጉ።-በዓለም ዙርያ በርካታ ግጭቶች በሚካሄዱበት በአሁኑ ወቅት የጦር መሳሪያ ኢንዱስትሪዉ ከፍተኛ የጦር መሳርያ ንግድ ገቢን ማስመዝገቡ ተዘገበ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW