የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ የካቲት 17 ቀን 2018


Listen Later

አርስተ ዜና፤
-የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በፊት እንዳይፀድቅ ውትወታ እያድረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ አስታወቀ።
-ከያዝነዉ የፈረንጆቹ ዓመት 2026 መጀመርያ ጀምሮ በሁለት ወራት ጊዜ ዉስጥ ከአፍሪቃዉ ቀንድ አካባቢ ተነስተዉ ሜዲትራኒያን ባህር አቋርጠው ወደ አውሮጳ ለመግባት የሞከሩ ቢያንስ 606 ስደተኞች በባህር ሰጥመዉ መሞታቸውን IOM አስታወቀ።-ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ወረራ የጀመረችበት አራተኛ ዓመት ዛሬ በዩክሬይን መዲና ኪይቭ ላይ ታስቦ ዋለ። የአዉሮጳ ኅብረት አባል ሃገራትና ኔቶ ለዩክሬይን ጠንካራ አጋርነታቸዉን አሳይተዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW