የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፦የካቲት 20 ቀን 2016


Listen Later

የየካቲት 20 ቀን 2016 ዓም ዐርዕስተ ዜና
በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ ወረዳዎች ከግንቦት 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በተከሰቱ ግጭቶች ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ማለፉንና 113 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥ መቻሉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ አስታወቀ።
ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ስር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጭ መረጃዎችን ለመሰብሰብ በመንቀሳቀሱ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።
በቀይ ባህር በሚተላለፉ የንግድ መርከቦች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ለመከላከል የተሰማራው የጀርመን ባህር ኃይል የሁቲዎችን ጥቃት መመከቱ ተነገረ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW