በባህር ዳርና አካባቢው እንዲሁም በኮረምና ዓላማጣ አካባቢዎች ትናንት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አገልግሎትም ዛሬ መመለሱ ተገልጿል።
የጀርመኑ የባድን ቩርተምበርግ ግዛት አስተዳደር በሽቱትጋርት ከተማ በኤርትራውያን ድግስ ላይ በተፈጸመ ኃይል የቀላቀቀ አመጽ አራት ዓመት የሚጠጋ እስር የተፈረደበትን ኤርትራዊ ከጀርመን ማባረር እንደሚፈልግ አስታወቀ።
በበርካታ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ትናንት የተካሄደውን የየፓርቲውን እጩ በሚያጸድቀው ምርጫ የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሸነፉ።
በምርጫው የተሸነፉት የትራምፕ ተፎካካሪ ኒኪ ሄሊከምርጫ ዘመቻew ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታውቀዋል።