የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፦ የካቲት 27 ቀን 2016 ዓ.ም.


Listen Later

በባህር ዳርና አካባቢው እንዲሁም በኮረምና ዓላማጣ አካባቢዎች ትናንት ተቋርጦ የነበረው የኃይል አገልግሎትም ዛሬ መመለሱ ተገልጿል።
የጀርመኑ የባድን ቩርተምበርግ ግዛት አስተዳደር በሽቱትጋርት ከተማ በኤርትራውያን ድግስ ላይ በተፈጸመ ኃይል የቀላቀቀ አመጽ አራት ዓመት የሚጠጋ እስር የተፈረደበትን ኤርትራዊ ከጀርመን ማባረር እንደሚፈልግ አስታወቀ።
በበርካታ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ትናንት የተካሄደውን የየፓርቲውን እጩ በሚያጸድቀው ምርጫ የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሸነፉ።
በምርጫው የተሸነፉት የትራምፕ ተፎካካሪ ኒኪ ሄሊከምርጫ ዘመቻew ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታውቀዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW