DW Amharic - በእስር ላይ የነበሩ ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ከፍተኛ ባለስልጣናት ከእስር መለቀቃቸው- በኢትዮጵያ በመጭው አዲስ ዓመት ሰላም እንዲሰፍን፣ ፍትሕና ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ መጠየቁ -የሱዳን ጦር ከፋኖ ታጣቂዎች ሸሽተው ወደ ሱዳን የገቡ 77 የኢትዮጵያ ወታደሮችን ትጥቅ ማስፈታቱን--በኬንያ በአንድ አዳሪ ትምህርት ቤት ውስጥ በደረሰ የእሳት አደጋ 17 ተማሪዎች መሞታቸውን- በሱዳን እርስ በእርስ የሚዋጉት ሁለቱም ኃይሎች የጦር ወንጀል ሊባል የሚችል ጥቃት ፈጽመዋል መባላቸው -በደቡብ ሱዳን ከ700 ሺህ በላይ ሕዝብ በጎርፍ መጎዳቱን የተሰኙ ርዕሰ ጉዳዮችን የዛሬው የዓለም ዜና አካቷል።