የዓለም ዜና

የዓርብ ጥር 9 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የአርብ ጥር 9 ቀን 2017 ቀን ዐርዕስተ ዜና
በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ የኑሮውን ጫና ማክበዱን ዶቼቬለ ከተለያየ የሀገሪቱ አካባቢዎች የጠየቃቸው ሰዎች ተናገሩ።
የሱዳን ጦር ኃይል ዩናይትድ ስቴትስ በሱዳኑ መሪ አብዱልፈታህ አል ቡርሀን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ኢፍትሀዊ ሲል አወገዘ።
የእስራኤል የደኅንንት ካቢኔ እስራኤልና ሀማስ ሐሙስ ማታ የተስማሙበትን የተኩስ አቁምና ታጋቾችን የመልቀቅ ስምምነት ዛሬ አጸደቀ። አጠቃላዩ ካቢኔ ዛሬ ማምሻውን ስምምነቱን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW