ዜና መጽሔት

የአፍሪቃ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ እንዴትነት


Listen Later

አዲሱ የአፍሪቃ ሕብረት ሊቀመንበር የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሶማኒ የነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራው "የተለጠጠ እቅድ ቢሆንም" እናሳካዋለን ሲሉ ተደምጠዋል። እስካሁን ሙሉ በሙሉ ጠቀሜታዉን በውል የተረዱ ስድስት የአፍሪቃ ሀገሮች መሆናቸውን የገለፁ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ሥራው መጀመሩ በራሱ ጠቃሚ መሆኑን ገልፀው እያደገ የሚሄድ ስለመሆኑም ገልፀዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW