DW | Amharic - News

የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በሽሬ ቆይታቸው ስለተፈናቃዮች የተናገሩት


Listen Later

የተፈናቃዮች ጉዳይ ከፖለቲካዊ አጀንዳ በማስቀደም ተፈናቃዮች ወደቀያቸው መመለስ እንደሚገባ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አሳሰቡ። አምባሳደሩ በትግራይ ክልል ሽረ ከተማ ተገኝተው ተፈናቃዮች ያሉበት ሁኔታ በተመለከቱበት ወቅት፥ በቅርቡ በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከተሰረዘው ሕወሓት አመራሮች ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ተገለፀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy