ከኤኮኖሚው ዓለም

የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ውሳኔዎች በኢትዮጵያ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራሉ?


Listen Later

ባለፉት አምስት አመታት አሜሪካ ለኢትዮጵያ 7.6 ቢሊዮን ዶላር ሰጥታለች። ባለፈው ዓመት ብቻ ግጭት፣ ድርቅ እና የምግብ ዋስትና እጦት ለገጠማቸው ኢትዮጵያውያን የሕይወት አድን ርዳታ ለማቅረብ አሜሪካ 676 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጋለች። ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ የምትሰጠው ርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም ያሳለፉት ውሳኔ ካሁኑ ተጽዕኖ አሳድሯል። ትራምፕ በጎርጎሮሳዊው 2020 በታላቁ የኅዳሴ ግድብ መዘዝ የሚነታረኩትን ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን ለማደራደር ሞክረው ሲከሽፍባቸው አዲስ አበባን ያስቆጣ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW