ቤኒሻንጉል፥ በካማሺ ዞን ምዥጋ ወረዳ የታጣቂዎች ጥቃት፤ ለንደን፥ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፦ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ከጤና ባለሞያዎች ጋር በአሰቸኳይ ሊነጋገሩ ይገባል አለ፤ አአ፥ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ውስጥ ሕዝቡን እየጎዳ ላለው ግጭት መፍትሄ እንዲፈለግ አሳሰበች፤ ጋምቤላ፥ ኢትዮጵያ የሚገኙ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች «የጤና ቀውስ» የማይቀር ነው ተባለ፤ ዋሽንግተን፥ ትራምፕ የአውሮጳ ኅብረት ሸቀጦች ላይ የ50 በመቶ ቀረጥ ሊጥል ነው፤ ዩክሬን እና ሩስያ ከዚህ ቀደሙ ከፍተኛ የሆነ የእስረኛ ልውውጥ አደረጉ ።