ዜና መጽሔት

የዐርብ ግንቦት 15፣ ቀን 2017 ዓ.ም ዜና መጽሄት


Listen Later

የዜና መፅሔት ጥንቅራችን የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ከሐገሪቱ የጤና ሚንስቴር ጋር ለመደራደር መዘጋጀታቸዉን ከአድማ እስራቱ መቀጠል ጋር ያሰባጠረዉን ዘገባ ያስቀድማል።ዜና መፅሔቱ በኒ ሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጋብ ብሎ የነበረዉ የታጣቂዎች ጥቃት እንደገና ማገርሸቱን የሚያወሳዉን ዘገባ አስከትሎ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዉጪ ሸቀጥ ለሚያስገቡና ወደ ዉጪ ለሚጓዙ የሚፈቀደዉን የዉጪ ምንዛሪ መጠን መጨመሩን በሚቃኘዉ ዘገባ ያሳርጋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW