የዜና መፅሔት ጥንቅራችን የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ከሐገሪቱ የጤና ሚንስቴር ጋር ለመደራደር መዘጋጀታቸዉን ከአድማ እስራቱ መቀጠል ጋር ያሰባጠረዉን ዘገባ ያስቀድማል።ዜና መፅሔቱ በኒ ሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጋብ ብሎ የነበረዉ የታጣቂዎች ጥቃት እንደገና ማገርሸቱን የሚያወሳዉን ዘገባ አስከትሎ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዉጪ ሸቀጥ ለሚያስገቡና ወደ ዉጪ ለሚጓዙ የሚፈቀደዉን የዉጪ ምንዛሪ መጠን መጨመሩን በሚቃኘዉ ዘገባ ያሳርጋል።