የዓለም ዜና

የአርብ ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

አርዕስተ ዜና
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ካቢኔ ዛሬ ወደ ፓርላማ የመራው የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ማሻሻያ ህወሓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ ሆኖ እንዲመዘገብ መንገድ የሚከፍት ነው።
በደቡብ አፍሪቃው ምርጫ የድምጽ ቆጠራ ኤ ኤን ሲ ከ50 በመቶ በታች ድምጽ ማግኘቱ ከታወቀ በኋላ ሌሎች ፓርቲዎች ዛሬ የጥምረት ንግግር ለማካሄድ ዝግጅት መጀመራቸው ተሰማ ።
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀረቡባቸው 34 ክሶች በሙሉ ጥፋተኛ በመባላቸው ላይ የተለያዩ መንግስታትና የፓርቲዎች መሪዎች አስተያየቶች እየተሰጡ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW