የዓለም ዜና

የአርብ መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የአርብ መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓም ዐርዕስተ ዜና
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዎላይታ ዞን የዩኒቨርሲቲ መምህራንና የሕግ ጠበቆችን ጨምሮ ሰዎች በጅምላ እየታፈሱ ነው ሲሉ ነዋሪዎች እና የታሳሪ ቤተሰቦች ለዶቼቬለ ተናገሩ። የከተማይቱ ነዋሪዎች እንደሚሉት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ አንዳንዶች ከመኖሪያ ቤታቸው ሌሎች ደግሞ ከመንገድ ላይ እየተያዙ ነው።
የሱዳን ጦር፣ የመንግስት መቀመጫ የሆነውን የካርቱምን ቤተ መንግሥት መልሶ መቆጣጠሩን ዛሬ አስታወቀ።
የጀርመን ላዕላይ ምክር ቤት ቡንደስራት ፣በሀገሪቱ የብድር ሕግ ገደብ ላይ ታሪካዊ ማሻሻያ አደረገ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW