የዓለም ዜና

የዐርብ፤ መጋቢት 13 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

አቶ ዮሐንስ ቧያሌው፣ ዶክተር ካሳ ተሻገር እና አቶ ክርስትያን ታደለን ጨምሮ 14 በእሥር ላይ የሚገኙ ታዋቂ ፖለቲከኞች ከተያዙበት ጊዜ ጀምሮ «አካላዊ ፣ ሞራላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጥቃት» እየተፈፀመባቸው መሆኑን ገለጡ፤
የዩጋንዳ የረዥም ዘመን አምባገነን መሪ ፕሬዚደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጄኔራል ልጃቸውን የሀገሪቱ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር አድርገው ሾሙ ፤
የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በጋዛ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ስትል ዩናይትድ ስቴትስ ያቀረበችውን ረቂቅ ዛሬ ሳያፀድቅ ቀረ፤
ሩስያ በስምንት ሚሳይሎች የዩክሬን ግዙፉን ዲኒፕሮ የኃይል ማመንጫ ተቋም ዛሬ ደበደበች ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW