የዓለም ዜና

የዐርብ ሚያዝያ 24 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ካርቱም፥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ጦር ሠራዊት አባላት በደል እየደረሰባቸው መሆኑ ተገለጠ፣ አአ፥ የፕሬስ ነጻነት በኢትዮጵያ ዘንድሮም ማሽቆልቆሉ ተገለጠ፣ ካርቱም፥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ጦር ሠራዊት አባላት በደል እየደረሰባቸው መሆኑ ተገለጠ፣ ጆሐንስበርግ፥ የደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ 44 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ጆሐንስበርግ ውስጥ ከተቆለፈባቸው ቤት አስለቀቀ፣ ዋሽንግተን፥ የኋይት ሐውስ ብሔራዊ የፀጥታ አማካሪ ማይክ ዋልትስ ከኃላፊነታቸው ተነሱ፤ቤርሊን፥ መጤ ጠሉ አማራጭ ለጀርመ ፓርቲ (AFD)ዛሬ በቀኝ አክራሪነት ተፈረጀ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW