ካርቱም፥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ጦር ሠራዊት አባላት በደል እየደረሰባቸው መሆኑ ተገለጠ፣ አአ፥ የፕሬስ ነጻነት በኢትዮጵያ ዘንድሮም ማሽቆልቆሉ ተገለጠ፣ ካርቱም፥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ጦር ሠራዊት አባላት በደል እየደረሰባቸው መሆኑ ተገለጠ፣ ጆሐንስበርግ፥ የደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ 44 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ጆሐንስበርግ ውስጥ ከተቆለፈባቸው ቤት አስለቀቀ፣ ዋሽንግተን፥ የኋይት ሐውስ ብሔራዊ የፀጥታ አማካሪ ማይክ ዋልትስ ከኃላፊነታቸው ተነሱ፤ቤርሊን፥ መጤ ጠሉ አማራጭ ለጀርመ ፓርቲ (AFD)ዛሬ በቀኝ አክራሪነት ተፈረጀ