ዜና መጽሔት

የዐርብ ኅዳር 27 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ዜና መጽሄት


Listen Later

በጃራ ስደተኞች መጠለያ በሴቶች ላይ የሚፈጸመው ፆታዊ ጥቃት መባባስ፤
በኦሮሚያ ክልል «ከሕግ አሰራር ውጪ ለወታደራዊ ምልመላ ተይዘው ገንዘብ የተጠየቁ» መኖራቸውን ኢሰመኮ መግለጹ ፤
ምያንማር ውስጥ ለችግር የተዳረጉት ኢትዮጵያውያን ጉዳይ፤
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር በዓለም መበራከት
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW