የዓለም ዜና

የአርብ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የየካቲት 28 ቀን 2017 ዓም አርዕስተ ዜና
በራያ አላማጣ ወረዳ ጥሙጋ ከተማ ተናንት ሌሊት ዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት አንድ ዓይነስውር የቤተክርስቲያን መምህርን ጨምሮ 4 የቆሎ ተማሪዎች ተገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የጫኑ አራት ጀልባዎች ትናንት ለሊት በየመንና በጅቡቲ የባህር ክልል ሰጥመው ቢያንስ ሁ2 ት ሰዎች ሲሞቱ186 የደረሱበት ሳይታወቅ ቀረ ።
የአውሮጳ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ ፖሊሲዎች መቀየር ምክንያት የመከላከያ ወጪአቸውን ይበልጥ ለመጨመርና ከዩክሬንጎን መቆማቸውን ለመቀጠል ማቀዳቸውን አስታወቁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW