በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle

የአውሮፓ አውሮፕላን ማረፊያዎችን ከስራ ያስተጓጎለው የሰሞኑ የሳይበር ጥቃት


Listen Later

ካለፈው አርብ ምሽት ጀምሮ በአውሮፓ ታላላቅ አውሮፕላን ማረፊያዎች የመንገደኞችን የመግቢያ ፍተሻ የሚከውኑ የዲጅታል ስርዓቶች ላይ የሳይበር ጥቃት ደርሷል።በሂትሮው፣በርሊን እና ብራስልስ አየር ማረፊያዎች የደረሰው ይህ የሳይበር ጥቃት በመያዣነት ወይም በ«ራሰምዌር» የተከሰተ ነው ሲል የአውሮፓ ህብረት የሳይበር ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche WelleBy DW