ከኤኮኖሚው ዓለም

የአውሮፓ ኅብረት የደን ጭፍጨፋ መከላከያ ሕግ የኢትዮጵያ ቡና ገበሬዎች እና ላኪዎችን አስግቷል


Listen Later

የአውሮፓ ኅብረት ደን ተጨፍጭፎ የሚመረቱ ሸቀጦች ወደ ገበያው እንዳይገቡ ለመከልከል ያወጣው ሕግ የኢትዮጵያ ቡና አምራች ገበሬዎች ማኅበራት እና ላኪዎችን አስግቷል። ባለፈው ሰኔ የጸደቀው ሕግ ከኢትዮጵያ ቡና የሚገዙ የአውሮፓ ኩባንያዎችን ገና ካሁኑ እያሸሸ ነው። ከምታመርተው ቡና 30 በመቶውን ወደ አውሮፓ የምትልከው ኢትዮጵያ በሕጉ የተቀመጠውን ቅድመ ሁኔታ ካላሟላች ትልቅ ገበያ ልታጣ ትችላለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW