አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

የአውሮጳ ሀገራት ምክር ቤት ተግባራትና የሪክያቪኩ ጉባኤ


Listen Later

የአውሮጳ ሀገራት ምክር ቤት በአውሮጳ ሰብዓዊ መብቶችንና ዴሞክራሲን ለማስጠበቅ የሕግ የበላይነትንም ለማስከበር ለ74 ዓመታት ሲሰራ ቢቆይም የዩክሬን ሩስያ ጦርነት ዓመት ከ3 ወር እየተጠጋው ነው። ዛሬ ሪክያቪክ አይስላንድ ውስጥ የተጀመረው የአውሮጳ ሀገራት ምክር ቤት ጉባኤ ትኩረቶች አንዱ ይኽው ጦርነት ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle