ዜና መጽሔት

የቤሕነን አመራር ውዝግብና ክስ


Listen Later

የቤኒሻንጉል ሕዝብ ነጻነት ንቅናቄ (ቤሕነን)ፓርቲ ከሐምሌ ወር መጨረሻ አንሰቶ የታሰሩ 6 ሥራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ ኮሚቴን ጨምሮ ከ20 በላይ አባላቱ አሁንም ድረስ እንዳልተፈቱ ገለጠ ። ፖለቲከኞቹ የታሠሩት የፓርቲው ሊቀመንበር ከክልሉ መንግስት ጋር በሰላምና ልማት ዙሪያ በጋራ ለመሥራት በሚል ስምምነት መፈራራማቸውን በመቃወማቸውን ነው ተብሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW