መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚብሔር ብልጽግናችን እንዲጨምር ምን አይነት መገድ እንደሚጠቀም ይነግረናል፤ እርሱም መስጠት ነው። በእኛ እጅ ያለውን ያን ስንለቅ እግዚአብሔር በእርሱ እጅ ያለውን ወደኛ እንዲለቀቅ ያደርጋል። መስጠት እና መቀበል የማያቆርጥ በፍይናንሱ አለም የእኛን ደረጃ የሚወስን ነው። እንዚህን የመበልጽግ መርሆች ስንከተል የመጨመራችን እና አዲስ የብልጽግና ዘመናችን ብቅ ይላል። የዛሬው መልዕት በመቀጠል የበረከት ማስተላለፊያ ቻንል እንድትሆኑ በጌታ ላይ […]