የእግዚአብሔርን ብልጽግና ለመቀበል የተሻለው መንገድ እርሱንና የእርሱን ባሕሪ የበለጠ ማወቅ ነው ብዬ አምናለሁ። የስማይ መዛግብት አዘትሮ የምናያቸው ቃላቶች ፣- መትረፍረፍ፤ ብዙ ማንም ሊቆጥረው የማይችል የመሳስሉትን ነው። እጦት፤ አናሳ፤ በቂ ያልሆነ የሚል የለበትም። እግዚአብሔር ያለዉ ነገር ሁሉ በመትረፍረፍ እንጂ በአናሳ መጠን አይደለም — እርሱ በሁሉ ባለጸጋ ነው። ባለጸጋ መሆን ብቻ አይደለም በመባርከ ስዎችን ባለጸጋ ማድረግ ያስደስተዏል። […]