ዜና መጽሔት

የደቡብ ህዝበ ውሳኔ ዝግጅት


Listen Later

በደቡብ ክልል በመጪው ሳምንት መጀመሪያ ለሚካሄደው ህዝበ ውሳኔ አሥፈላጊውን መሰናዶ በማጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጲያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ገለፀ፡፡ በአሁኑወቅት በህዝበ ውሳኔው ድምፅ ለመስጠት የሚያገለግሉ የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ የምርጫ ጣቢያዎች እየደረሱ ሲሆን ለምርጫ አስፈጻሚዎችም በድምፅ አሰጣት ዙሪያ ገለጻ እየተደረገ ይገኛል ተብሏል።፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW