ዜና መጽሔት

የደቡብ ሕዝበ ውሳኔ ውጤት ምን ገጠመው?


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ባወጣው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት በደቡብ ክልል የተካሄደው የህዝበ ውሳኔ ወጤት ባለፍው ረቡዕ መገለጽ ነበረበት ፡፡ ይሁን እንጂ ቦርዱ ውጤቱ ከሦስት ቀናት በኋላ ነበር ይፋ የሆነዉ፡፡ ህዝበ ውሳኔው ከተካሄደባቸው ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች መካከል ከዎላይታ ዞን በስተቀር የሁሉንም የድምፅ ቆጠራ ውጤት ቦርዱ አስታውቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW