አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

የዶቼቬለ የ70 ዓመት ጉዞ ስኬትና ፈተናዎች


Listen Later

የዶቼቬለ ዋና ሃላፊ ፔተር ሊምቡርግ እንደተናገሩት በ70 ዓመት ውስጥ ዶቼቬለ የአድማጭ ተመልካቾችን ፍላጎት ይበልጥ ለማርካት ያደረገው ጥረትና የተገኘውም ውጤት ቀላል አይደለም። ጣቢያው ለዴሞክራሲ ነጻነትና ለሰብዓዊ መብቶች መከበር በመቆም ለማንም ሳይወግን መረጃዎችን በማስተላለፍ ብዙ አስተዋጽኦ ሲያደርግ መቆየቱን ብዙዎች ይመስክራሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle