DW | Amharic - News

የኤምፖክስ ተህዋሲ በኢትዮጵያ መገኘቱ ተረጋገጠ


Listen Later

በኢትዮጵያ “ኤምፖክስ” ተብሎ በሚጠራው ተሀዋሲየተያዘ ሰው ኦሮሚያ ክልል ሞያሌ አከባቢ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የአከባቢው የጤና ባለሙያ ለዶይቼ ቬለ እንደገለጹት የበሽታው ምልክት የተወሰኑ ሰዎች ላይ ቢታይም በተዋህሲው መያዝ አለመያዛቸው ገና በምርመራ እስኪረጋገጥ ይጠበቃል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy