ዜና መጽሔት

የፍጆታ ምርቶች ዋጋ መጨመር በአሶሳ


Listen Later

በአሶሳ ከተማ የመሠረታዊ የፍጆታ ምርቶች ዋጋ መጨመሩን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸው የክልሉ ነዋሪዎች እንደገለፁት በተለይ ጤፍ፣ሽንኩርት፣ቡና እና ሌሎች ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪው ከፍተኛ ነው፡፡ ፡፡ የክልሉ ንግድና የገበያ ልማት ቢሮ በበኩሉ የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ገብረ ሀይል በማቋቋም እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW