ስፖርት | Deutsche Welle

የግንቦት 14 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ዘንድሮ አይበገሬነቱን ያስመሰከረው ማንቸስተር ሲቲ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እየቀረው የፕሬሚየር ሊጉ ዋንጫን መውሰዱን አረጋግጧል ። ከሻምፒዮንስ ሊግ እና የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ጨዋታዎችም ሁለት ዋንጫዎችን ለመሰብሰብ የመጨረሻ የፍጻሜ ግጥሚያዎች ብቻ ይቀሩታል ። ሊቨርፑል ወደ ሻምፒዮንስ ሊግ የመግባት እድሉን አሳልፎ ሰጥቷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW