የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተገናኘ የህክምና ባለሙያዎች ለሚወስዱት እርምጃ የሚሰጠው ምላሽ ወደ መብት ጥሰት ማምራት እንደሌለበት አሳሰበ።
በአሜሪካ የእስራኤል ኤምባሲ ሁለት ሠራተኞች ዋሽንግተን ዲሲ ላይ መገደላቸው የተለያዩ ሃገራትን ውግዝት አስከተለ። እስራኤል መንስኤው ጸረ ሴማዊነት ነው ብላለች።
የእስራኤል መንግሥት ዶሀ ቀጠር በመካሄድ ላይ ከሚገኘው የጋዛ የተኩስ አቁም ድርድር መውጣቱ እየተነገረ ነው።
የጀርመን አቀብያነ ሕግ የሁቲ አማፂ ቡድን አባል ሳይሆን አቅርም በሚል ተጠረጠረ ግለሰብን በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን ገለጹ።