የዓለም ዜና

የግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ,ም የዓለም ዜና


Listen Later

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተገናኘ የህክምና ባለሙያዎች ለሚወስዱት እርምጃ የሚሰጠው ምላሽ ወደ መብት ጥሰት ማምራት እንደሌለበት አሳሰበ።
በአሜሪካ የእስራኤል ኤምባሲ ሁለት ሠራተኞች ዋሽንግተን ዲሲ ላይ መገደላቸው የተለያዩ ሃገራትን ውግዝት አስከተለ። እስራኤል መንስኤው ጸረ ሴማዊነት ነው ብላለች።
የእስራኤል መንግሥት ዶሀ ቀጠር በመካሄድ ላይ ከሚገኘው የጋዛ የተኩስ አቁም ድርድር መውጣቱ እየተነገረ ነው።
የጀርመን አቀብያነ ሕግ የሁቲ አማፂ ቡድን አባል ሳይሆን አቅርም በሚል ተጠረጠረ ግለሰብን በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን ገለጹ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW