የዓለም ዜና

የግንቦት 15 ቀን 2016 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic እስራኤል በደቡብ ጋዛ በምትገኘው የራፋሕ ከተማ እያካሄደችው ባለው ጥቃት 35 ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጋዛ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ። -በጀርመን በሕዝብ በተመረጡ ፖለቲከኞች ላይ እየደረሰ ያለው የአመጽ ጥቃት እንዳሳሰባቸው የጀርመን ፕረዚዳንት ገለጹ። ፕረዚደንቱ ይህን የገለጹት ጀርመን የምትተዳደርበትን መሰረታዊ ሕግ የጸደቀበትን 75ኛ ዓመት ዛሬ በበርሊን ከተማ በተከበረበት መድረክ ነው።-ሩስያ ያለብንን የአየር መቃወምያ እጥረት እንደበጎ ዕድል በመውሰድ ጭካኔ የተሞላበት ጥቃት እየፈጸመችብን ነው ሲሉ የዩክሬይን ፕረዚደንት ቮሎደሚር ዘለንስኪ አስታወቁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW