DW | Amharic - News

የግንቦት 18 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በሞሮኮ ዳያመንድ ሊግ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጽጌ ዱጉማ ለድል በቅታለች ። ሊቨርፑል 20ኛ ዋንጫውን ትናንት አንፊልድ ስታዲየሙ ውስጥት አንስቷል ። ሪያል ማድሪድ ዣቪ አሎንሶ አሰልጣኙ መሆኑን አረጋግጧል ። ክሪስታል ፓላስ ከ119 ዓመት ወዲህ የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን ሲወስድ፤ቶትንህም ሆትስፐር በአቋራጭ የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊ ሁኗል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy