ስፖርት | Deutsche Welle

የግንቦት 19 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ዘንድሮ ስምንተኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ማንቸስተር ዩናይትድ የዋንጫ ባለ ድሉ ማንቸስተር ሲቲን አሸንፎ የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን ወስዷል ። አጓጊ ሆኖ ዛሬ ማታ ስለሚጠናቀቀው በቡንደስሊጋው የመቆየት ወይንም የመሰናበት የመጨረሻ ግጥሚያም ዘገባ ይኖረናል ። የአትሌቲክስ እና የአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ ግጥሚያንም እንቃኛለን ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW