በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ከሚገኘው የቡልቂ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ግንባታ ጋር በተያያዘ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ በመመዝበር የተጠረጠሩ ባለሞያዎች እየተያዙ ነው፣
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ የክልሎች ምክክር ምዕራፍን ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በአዲስ አበባ እንደሚጀምር ዛሬ አስታውቋል።
አፍሪቃ ኅብረት ቅጽር ግቢ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለማጭበርበር በመሞከር ተጠርጥረው የታሰሩት ቀሲስ በላይ መኮንን ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።