ዜና መጽሔት

የግንቦት 19 ቀን 2016 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ከሚገኘው የቡልቂ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ግንባታ ጋር በተያያዘ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ በመመዝበር የተጠረጠሩ ባለሞያዎች እየተያዙ ነው፣
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ የክልሎች ምክክር ምዕራፍን ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በአዲስ አበባ እንደሚጀምር ዛሬ አስታውቋል።
አፍሪቃ ኅብረት ቅጽር ግቢ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለማጭበርበር በመሞከር ተጠርጥረው የታሰሩት ቀሲስ በላይ መኮንን ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW