የዓለም ዜና

የግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

• በሰሜናዊ ምስራቋ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግዛት ኢቱሪ 69 ሰዎች በሚሊሺያዎች መገደላቸውን የአካባቢው ምንጮች እና የጸጥታ አካላት ተናገሩ።
• በማዕከላዊ ማሊ በተመሳሳይ ጂሃዲስቶች አደረሱ በተባለ መጠነ, ሰፊ ጥቃት በ,ርካታ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው የጸጥታ ምንጮች ትናንት ቅዳሜ አስታወቁ።
• ኢራን አሜሪካ ላቀረበችላት የሰላም ስምምነት መልስ መስጠቷን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙኃን ዘገቡ ።
• ሩስያ በዩክሬን የምታደርገው ጦርነት በፍጥነት እንዲያበቃ ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች።
• በሃንታ ቫይረስ በተመታች የመዝናኛ መርከብ ላይ ያሉ ተጓዦችን የማስወጣት ስራ በይፋ ተጀመረ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW