DW | Amharic - News

የግንቦት 20 በዓል በትግራይ ክልል ብቻ


Listen Later

ግንቦት 20 በዓል በትግራይ ክልል በሚዘክርበት ስነስርዓት ንግግር ያሰሙት የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ሊቀመንበር ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል፥ ለኤርትራ «እንኳን ለነፃነት ቀን አደረሳችሁ» ሲሉ መልእክት አስተላልፈዋል፥ ዕየታየ ነው ያሉት የሰላም ፍላጎት ለማጠናከር ሕወሓት እንደሚሰራ ተናግረዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy