የዓለም ዜና

የግንቦት 20፥2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-ኢትዮጵያ ዉስጥ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚደረሱ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች አሁን አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ።።የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በበኩሉ መንግስት የደነገገዉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያነሳ ጠይቋል።-ደቡብ አፍሪቃ ዉስጥ «ልዩ መራጮች» የተባሉ የሐገሪቱ ዜጎች ዛሬ ለሁለተኛ ቀን ድምፅ ሲሰጡ ዉለዋል።
-ስጳኝ፣ አየርላንድና ኖርዌ ዛሬ ለፍልስጤም በይፍ የመንግስትነት ዕዉቅና ሰጡ።እስራኤል ርምጃዉን አጥብቃ ተቃዉማዋለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW