*ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ አስታወቀ
*ፖላንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት ሀገራት ህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ጠንካራ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ ጀመረች
*በደቡብ ሱዳን ላይ የተጣለውን የጦር መሣሪያ ግዢ ማዕቀብ አራዘመ
*ናይጄሪያ ውስጥ በጎርፍ አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ 150 አለፈ
*የተራቡ ፍልስጤማውያን የርዳታ ምግብ ዘረፉ
*ኢራን የተብላለ የዩራንየም ክምችቷን 60 በመቶ አደረሰች