ዜና መጽሔት

የግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የዕለቱ መጽሔታችን አራት ርዕሰ ጉዳዮችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። እሥር ፣ የሽብር ክስና የፍርድቤት ውሎ ፤ በአማራ ክልል ለ10 ወራት የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ምን ፈየደ? ፤ ወደ ኬንያ ያጋደለው የምሥራቅ አፍሪቃ ዲፕሎማሲ እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ የአከራይ ተከራይ ምዝገባ ሊጀመር ነው መባሉን የተመለከቱ በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW