ዜና መጽሔት

የጊምቢ ወረዳ ተፈናቃዮች ባለፉት ሁለት ወራት ድጋፍ እንዳላገኙ ገለፁ


Listen Later

በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ውስጥ የሚገኙ የተፈናቀሉ ዜጎች ባለፉት ሁለት ወራት ሰብአዊ ድጋፍ እንዳላገኙ አስታውቋል፡፡ በየወሩ የ15 ኪ.ሎ ድጋፍ ለተፈናቀሉ ዜጎች በነፍሰ ወከፍ ይቀርብ እንደነበር የገለጹት ነዋሪዎቹ ከመጋቢት ወር ወዲህ ሰብአዊ ድጋፍ እንዳልመጣላቸው ተናግረዋል፡፡ ዞኑ በበኩሉ በዚህ ሳምንት እርዳታ መላኩን ገልጿል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW