ዜና መጽሔት

የህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የዕለቱ መጽሔታችን ሦስት ርዕሰ ጉዳዮችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። ከምርጫ በፊት ሰላም እንዲሰፍን ፣የታሰሩ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ መጠየቁ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ሳዑዲ አረቢያ በንግድ፣ በቴክኖሎጂ፣ በጦር መሳሪያ ሽያጭና በመከላከያ ያላቸዉን ትብብር ለማጠናከር መስማማታቸው፣ እንዲሁም የጄፌሪ ኤፕስታይን የወሲብ ቅሌት ሰነድ ይፋ እንዲሆን መወሰኑ እና አንድምታውን የተመለከቱ ዘገባዎች በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW