ዜና መጽሔት

የህዳር 19 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

በዛሬው የዜና መጽሔት ፣በመቀሌ ከተማ የተፈጸመው የቦምብ ጥቃት እና የነዋሪው ስጋት፣ የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎች እና የአሜሪካ የሰላም ሃሳብ ፣ ትራምፕ «ከሦስተኛ ዓለም ለሚመጡ ዜጎች ጥገኝነት ተቋርጧል» አሉ፣ እንዳይንቀሳቀስ ማዕቀብ የተጣለበትን የሩሲያ ገንዘብ አውሮፓ ከትራምፕ ማስቆም ትችል ይሆን?፣ የሐንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን የሩሲያ ጉብኝትና የዩክሬን ጦርነትን ለማቆም የሚደረገው ጥረት ላይ ያተኩራል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW