የዓለም ዜና

የህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
አሜሪካን የጉዞ እገዳ የጣለችባቸውን የ19 ሀገራት ዜጎችን የጥገኝነት ማመልከቻዎች ለጊዜው መቀበል ማቆሟን አስታወቀች። እገዳው የግሪን ካርድ እና የዜግነት ማመልከቻዎችንና ተያያዥ ውሳኔዎች ያካትታል።
የሩስያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለሰላም ፍላጎት ያላቸው እያስመሰሉ ነው በማለት አውሮጳውያን ሲወቅሱ ፑቲን አውሮጳች ሩስያን ከተነኮሱም ከአውሮጳ ጋር ጦርነት ለመግጠም ዝግጁ እንደሆኑ አስጠንቅቀዋል።
የሦስት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ለንደን ለገቡት የጀርመን ፕሬዝዳንት ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር እና ለባለቤታቸው ኤልከ ቡዩድንቤንደር ደማቅ አቀበላል ተደረገላቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW