የዓለም ዜና

የሐምሌ 1 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዎላይታ ዞን ምክር ቤት የዞኑን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሽሮ አዳዲስ ሾሟል።በዞኑ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች ሹም ሽሩን የሕዝቡን ጥያቄ ለመሸፈን ያለመ በማለት ተችተዉታል።-ሰሜናዊ ጋዛ ዉስጥ የሸመቁ የፍልስጤም ደፈጣ ተዋጊዎች አምስት የእስራኤል ወታደሮችን ገደሉ፤ ሌሎች ሁለት አቆሰሉ።የእስራኤል ጦር በበኩሉ ሊባኖስ ዉስጥ አንድ የሐማስ ከፍተኛ ባለሥልጣን መግደሉን አስታዉቋል።-ኢራን የኑኩሌር መርሐ ግብሯን በተመለከተ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጀመረችዉን ድርድር ለመቀጠል ጥያቄ አለማቅረቧን አስታወቀች።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት ኢራን ድርድሩ እንዲቀጥል ጠይቃለች ብለዉ ነበር
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW