ዜና መጽሔት

የሐምሌ 1 ቀን የዜና መጽሔት


Listen Later

-ህወሓትን 'ሕገወጥ እና ኃላቀር' ሲል የጠራዉ በአዲሱ'ስምረት' ፓርቲ፤-ኢትዮጵያ ዉስጥ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ነጻና ገለልተኛ ምርጫን ማካሄድ ቀላል አይሆንም ሲል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ)መግለፁ፤ -በደቡብ ወሎ ዞን ለ 380 ሺህ ህዝብ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ መነገሩ፤
የብሪክስ ጥምረትን የፈሩት -ዶናልድ ትራምፕ እና 17ኛዉ የብሪክስ ጉባኤ እንዲሁም ዶቼ ቬለ ለሁለት ቀናት ያዘጋጀዉ የዓለም የመገናኛ ብዙኃን መድረክ መጠናቀቅ የተሰኙ ርዕሶችን ዜና መጽሔት ዛሬ የሚዳስሳቸዉ ርዕሶች ናቸዉ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW