-ህወሓትን 'ሕገወጥ እና ኃላቀር' ሲል የጠራዉ በአዲሱ'ስምረት' ፓርቲ፤-ኢትዮጵያ ዉስጥ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ነጻና ገለልተኛ ምርጫን ማካሄድ ቀላል አይሆንም ሲል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ)መግለፁ፤ -በደቡብ ወሎ ዞን ለ 380 ሺህ ህዝብ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ መነገሩ፤
የብሪክስ ጥምረትን የፈሩት -ዶናልድ ትራምፕ እና 17ኛዉ የብሪክስ ጉባኤ እንዲሁም ዶቼ ቬለ ለሁለት ቀናት ያዘጋጀዉ የዓለም የመገናኛ ብዙኃን መድረክ መጠናቀቅ የተሰኙ ርዕሶችን ዜና መጽሔት ዛሬ የሚዳስሳቸዉ ርዕሶች ናቸዉ