የዓለም ዜና

የሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
መንግሥት የሠራተኞች ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል ተግባራዊ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ኤኮኖሚክስ አሶስየሽን ማኅበር ጠየቀ።
ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ደቡብ አፍሪቃዊቷ ሀገር ኤስዋቲኒ የጠረዘቻቸው 5 ስደተኛ እስረኞች ላልተወሰነ ጊዜ በተለየ ቦታ ለብቻቸው ተይዘው እንደሚቆዩ የኤስዋቲኒ መንግሥት ዐሳወቀ።
የአውሮጳ ኅብረት በዩክሬኑ ጦርነት ምክንያት ለ18ተኛ ጊዜ በሩስያ ላይ ዛሬ አዳዲስ ማዕቀቦች ጣለ። በተለይ በሩስያ ነዳጅ ዘይት ላይ የተጣለውን ማዕቀብ የሚያካትተው የአዲሱ ማዕቀብ ዓላማ በሩስያ ላይ ግፊቱን ጠናከር ነው ተብሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW