ስፖርት | Deutsche Welle

የሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. የስፖርት መሰናዶ


Listen Later

በኢትዮጵያ ከ25 አመታት በላይ በስፖርት ጋዜጠኝነት ያገለገለው መሸሻ ወልዴ በሙያው ላበረከተው አስተዋፅዖ በእግር ኳስ ደጋፊዎች የምስጋና መርሐ ግብር እየተካሔደ ይገኛል። የጀርመን የእግር ኳስ ቡድኖች በጎርፍ ለተጎዱ የአገሪቱ ዜጎች ዕገዛ አድርገዋል። የዛሬው የስፖርት መሰናዶ ከሚያተኩርባቸው ጉዳዮች መካከል ሶስቱ ጉዳዮች ይገኙበታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW